በሶማሌ ክልል በምርጫው የተሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስተያየት
05 June 2026

በሶማሌ ክልል በምርጫው የተሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስተያየት

DW | Amharic - News

About
የምርጫውን ሂደት አስመልክቶ አስተያየታቸውን ለዶይቼ ቬለ ከሰጡ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) እና የሶማሌ ፌደራሊስት ፓርቲ ተወካዮች ምርጫው ሰላማዊ እንደነበር ጠቅሰው በየምርጫ ጣቢያዎች በወጡ ጊዜያዊ ውጤቶች መሠረትም ጥሩ ውጤት ማምጣታቸውን ተናግረዋል። #ምርጫ2018 #EthiopiaElection2026