በጸጥታ ስጋት ውስጥ በቆየው የጋምቤላ ክልል እና የሰላም ጥረት
22 December 2025

በጸጥታ ስጋት ውስጥ በቆየው የጋምቤላ ክልል እና የሰላም ጥረት

DW | Amharic - News

About
በጋምቤላ ክልል ያለው ግጭት ለመፍታትና ከወንጅል ለመከላከል የማህበረሰብ ውይይቶችን በማካሄድ ሰላም እና ዕርቅ ማውረድ እንደሚያስፈልግ የኢትየጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ባወጣው መግለጫ አመልክተዋል፡፡ ኮሚሽኑ በጋምቤላ ክልል እየተስተዋለ ያለውን የጸጥታ ሁኔታ ላይ ባወጣው መግለጫ በክክልሉ በተከሰተው ግጭት የሰው ህይወት ማለፉንም ገልጸዋል፡፡