Skip to content
Opens in a new window
በሰሜን ጎንደር ጠለምት ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ አንድ ሰው ሞተ፣ሺዎች ተፈናቀሉ
01 September 2026

በሰሜን ጎንደር ጠለምት ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ አንድ ሰው ሞተ፣ሺዎች ተፈናቀሉ

DW | Amharic - News

About
የሚሸራተተው መሬት መቆም ስላልቻለ የሰው ሕይወትን እንጂ እንስሳቶቻቸውን ማዳን አልቻልንም ያሉት ወይዘሮ ውዴ ተሾመ የአንድ ሰዉ ህይወት ማለፉንና አራት ሰዎች ጠፍተዉ መገኘታቸዉን ይናገራሉ