zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Toggle Sidebar
zeno
30 March 2026
በኦሮሚያ ክልል የተኩስ ድምጽ እንዲቆም የቀረበ ጥሪ
DW | Amharic - News
About
“በወንድማማቾች መካከል መገዳደል ይቁም-ዘላቂ ሰላም ይስፈን” በሚል መፈክር የተዘጋጀው የዚህ ጉባኤ ትልቁ ዓላማ በኦሮሚያ ክልል ያለው ግድያ ቆሞ መረጋጋት እንዲፈጠር ጥሪ ማቅረብ እንደሆነም ታውቋል፡፡ የሰላም ጥሪ ኮንፈረንሱ ቢሾፍቱ ውስጥ በሚካሄድበት ወቅት በምዕራብ ሸዋ ዞን ጮቢ ወረዳ ታጣቂዎች ጥቃት ሲፈጽሙ ነበር፡፡