በኦሮሚያ ክልል የተኩስ ድምጽ እንዲቆም የቀረበ ጥሪ
30 March 2026

በኦሮሚያ ክልል የተኩስ ድምጽ እንዲቆም የቀረበ ጥሪ

DW | Amharic - News

About
“በወንድማማቾች መካከል መገዳደል ይቁም-ዘላቂ ሰላም ይስፈን” በሚል መፈክር የተዘጋጀው የዚህ ጉባኤ ትልቁ ዓላማ በኦሮሚያ ክልል ያለው ግድያ ቆሞ መረጋጋት እንዲፈጠር ጥሪ ማቅረብ እንደሆነም ታውቋል፡፡ የሰላም ጥሪ ኮንፈረንሱ ቢሾፍቱ ውስጥ በሚካሄድበት ወቅት በምዕራብ ሸዋ ዞን ጮቢ ወረዳ ታጣቂዎች ጥቃት ሲፈጽሙ ነበር፡፡