zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
16 February 2026
ባለ ጉዳይ የበዛበት የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና
DW | Amharic - News
About
በኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ግብዣ ነገ ማክሰኞ አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሏል። በኢትዮጵያ "ድርድሮች የተጠናቀቁባቸው" የተባሉ ግን በዝርዝር ያልተጠቀሱ "ልዩ ልዩ ስምምነቶች እና ሰነዶች ይፈርማሉ" ተብሎ እንደሚጠበቅም ጠቅሷል። ቱርክ በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል የዲፕሎማሲ መካረር በአንካራ ስምምነት ማርገብዋ ይታወቃል።