Opens in a new window
በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር የሰሜን ኢትዮጵያ ጉብኝቶች
17 July 2026

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር የሰሜን ኢትዮጵያ ጉብኝቶች

DW | Amharic - News

About
በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ሀገራቸው በትግራይ ክልል ለሰላም፣ ለመረጋጋት እና ለሰብአዊ ማገገም ያላትን ቁርጠኝነት ለማረጋገጥ መቀሌ መጓዛቸው ሲነገር፣ ጎንደር ላይ ደግሞ ስለ ሰላም ተስፋዎች እና ለኢትዮጵያ እና አሜሪካ ንግድና ኢንቨስትመንት ስለሚኖሩ ዕድሎች ስለመምከራቸው ተገልጿል።