በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ በአሜሪካ ኮንግረስ የተካሄደ ውይይት
22 December 2025

በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ በአሜሪካ ኮንግረስ የተካሄደ ውይይት

DW | Amharic - News

About
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያንና ሌሎች የሃይማኖት ተቋማት አማኞች፤ ዜጎች ላይ ይደርሳል የተባለን መጠነ ሰፊ እስር በማጋለጥ፣የኢትዮጵያ መንግሥት በሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዲጠየቅ የሚያደርግ ነው ተባለ። በአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ የተካሄደው ስብሰባ፣ በዚሁ የውሳኔ ሰነድ ላይ ትኩረት አድርጎ መምከሩ ታዉቋል።