በኢትዮጵያ ሰባተኛው አጠቃላይ ምርጫ የሴቶች ተሳትፎ እና ዐበይት ጉዳዮች
29 March 2026

በኢትዮጵያ ሰባተኛው አጠቃላይ ምርጫ የሴቶች ተሳትፎ እና ዐበይት ጉዳዮች

DW | Amharic - News

About
በ30 ዓመታት ሴቶች በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያላቸው መቀመጫ ከ2% ወደ 40% አድጓል። ምን ፈየደ? በግንቦት ይካሔዳል ተብሎ በሚጠበቀው የኢትዮጵያ ሰባተኛ አጠቃላይ ምርጫ የሴቶች ጉዳዮች ምን ያክል ትኩረት አገኙ? በግጭት ድባብ ውስጥ በሚካሔድ ምርጫ የእንስቶች ተግዳሮቶች ምንድናቸው? ዶቸ ቨለ አራት እንግዶች በመጋበዝ በጉዳዩ ላይ አወያይቷል።