በሆለታው ችሎት ስለተፈጸመው ግድያ በቦታው ከነበሩ የተጎጂ ጠበቃ አንደበት
05 June 2026

በሆለታው ችሎት ስለተፈጸመው ግድያ በቦታው ከነበሩ የተጎጂ ጠበቃ አንደበት

DW | Amharic - News

About
በሃብት ክፍፍል ሙግት ላይ የነበሩት የቀድሞ ባልና ሚስት ጋብቻቸውን በፍርድ ቤት አፍርሰው አሁን ላይ በተለያዩ ቤቶች እየኖሩ የነበሩ መሆኑንም አክለው የገለጹት የከሳሽ ጠበቃው፤ በርካታ ቤተሰብ አብረው ያፈሩ ትልልቅ ሰዎች እንደነበሩም ገልጸዋል፡፡