Opens in a new window
በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው መጀመር፣ አካሄድ እና ውጤቱ ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስተያየት
16 July 2026

በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው መጀመር፣ አካሄድ እና ውጤቱ ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስተያየት

DW | Amharic - News

About
የምክክር ጉባኤው ዘላቂ ሀገራዊ ጥቅምና መፍትሔ ያመነጫል የሚል አቋም ካሳዩ የፖለቲካ ድርጅቶች መካከል አብን፣ ነፃነትና እኩልነት ፓርቲና ኢዜማ ይገኙበታል። የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኦፌኮ ከምክክሩ ሀገራዊ መፍትሔ ይገኛል የሚል እምነት እንደሌለው ደጋግሞ አስታውቀል። ኢሕአፓ "አግላይ ምክክር ሳይሆን ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ መግባባት ይቅደም" ሲል ተችቷል።