Skip to content
Opens in a new window
በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ የሚሳተፉም የማይሳተፉም ፓርቲዎች ስለ ሂደቱ ምን ይላሉ?
07 August 2026

በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ የሚሳተፉም የማይሳተፉም ፓርቲዎች ስለ ሂደቱ ምን ይላሉ?

DW | Amharic - News

About
ከምክክሩ አስቀድመው ራሳቸውን ያገለሉ ሁለት ፓርቲዎች በሂደቱ እየወጡ ያሉ መረጃዎች "የተምታቱ ይመስላሉ" የሚል እና መድረኩ "መፍትሔ አያመጣም ብለን የወሰድነው አቋም ትክክለኛነትን ያረጋገጠ ሆኖ ነው ያገኘነው"ብለዋል። የሀገራዊ የምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርአያ ግን በተለይ ስለአዲስ አበባ እስካሁን "የተወሰነ ነገር" እንደሌለ ገልፀዋል።