Skip to content
zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Opens in a new window
Toggle Sidebar
zeno
07 August 2026
በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ የሚሳተፉም የማይሳተፉም ፓርቲዎች ስለ ሂደቱ ምን ይላሉ?
DW | Amharic - News
About
ከምክክሩ አስቀድመው ራሳቸውን ያገለሉ ሁለት ፓርቲዎች በሂደቱ እየወጡ ያሉ መረጃዎች "የተምታቱ ይመስላሉ" የሚል እና መድረኩ "መፍትሔ አያመጣም ብለን የወሰድነው አቋም ትክክለኛነትን ያረጋገጠ ሆኖ ነው ያገኘነው"ብለዋል። የሀገራዊ የምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርአያ ግን በተለይ ስለአዲስ አበባ እስካሁን "የተወሰነ ነገር" እንደሌለ ገልፀዋል።