zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Opens in a new window
Toggle Sidebar
zeno
17 July 2026
በጊምቢ ወደ ቀያቸው የተመለሱ ዜጎች ቅሬታ
DW | Amharic - News
About
በምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ ከዚህ በፊት ተፈናቅለው የነበሩ ዜጎች ገምሱ ወደ ግብርና ስራ መግባታቸውን የገለጹ። ሲሆን መኖሪያ ቤታቸው የወደመደመባቸው በመጠለያ ውስጥ የሚገኙ ዜጎች ደግሞ ለስምንት ወራት ያህል ሰብአዊ ድጋፍ እንዳላገኙ ተናግረዋል። ቤታቸው የወደመባቸው ሰዎች አሁንም መጠለያ ዉስጥ ናቸዉ ሰብአዊ ድጋፍ የላቸዉም፡፡