Opens in a new window
በጊምቢ ወደ ቀያቸው የተመለሱ ዜጎች ቅሬታ
17 July 2026

በጊምቢ ወደ ቀያቸው የተመለሱ ዜጎች ቅሬታ

DW | Amharic - News

About
በምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ ከዚህ በፊት ተፈናቅለው የነበሩ ዜጎች ገምሱ ወደ ግብርና ስራ መግባታቸውን የገለጹ። ሲሆን መኖሪያ ቤታቸው የወደመደመባቸው በመጠለያ ውስጥ የሚገኙ ዜጎች ደግሞ ለስምንት ወራት ያህል ሰብአዊ ድጋፍ እንዳላገኙ ተናግረዋል። ቤታቸው የወደመባቸው ሰዎች አሁንም መጠለያ ዉስጥ ናቸዉ ሰብአዊ ድጋፍ የላቸዉም፡፡