Skip to content
Opens in a new window
በኤቦላ ተሐዋሲ የሚያዙት ቁጥራቸው መበራከቱ
08 August 2026

በኤቦላ ተሐዋሲ የሚያዙት ቁጥራቸው መበራከቱ

DW | Amharic - News

About
ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ ምሥራቃዊ ክፍል የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ በፍጥነት እየተሰራጨ መሆኑ እየተነገረ ነው። ከሳምንታት በፊት ተሐዋሲው በተወሰነ አካባቢ ስለመገደቡና የተያዙ ሰዎችም ቁጥር መጠነኛ ስለመሆኑ ነበር የተወራው።