zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Toggle Sidebar
zeno
30 March 2026
በደቡብ ራዲዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት የወልቂጤ ቅርንጫፍ FM 89.2 ሠራተኞች የስራ ማቆም አድማ
DW | Amharic - News
About
ጋዜጠኞቹ የሥራ ማቆም አድማውን የመቱት መንግስት ከ2018 ዓ.ም መጀመሪያ አንስቶ ለመንግሥት ሠራተኞች ያደረገው የደሞዝ ጭማሪ ተግባራዊ አልተደረገልንም በሚል ነው፡፡ የጋዜጠኞቹን ጥያቄ አስመልክቶ ያነጋገርናቸው የደቡብ ራዲዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘላለም ገነሞ የጋዜጠኞቹ ጥያቄ ተገቢነት ያለው መሆኑን ገልጸዋል።