Opens in a new window
በአሜሪካ ምርጫ ቻይና ጣልቃ ገብታለች ያሉት ትራምፕ
17 July 2026

በአሜሪካ ምርጫ ቻይና ጣልቃ ገብታለች ያሉት ትራምፕ

DW | Amharic - News

About
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ቻይና በአሜሪካ ምርጫዎች ላይ ጣልቃ ገብታለች በሚል የቀረበውን ክስ በተመለከተ አዲስ ምርመራ እንዲደረግ አዘዙ። ትራምፕ ይህን ያሉት ትንንት ምሽት ለአሜሪካ ህዝብ ባደረጉት ንግግር ነዉ። የትራምፕ የስልጣናቸዉ አጋማሽ የምክር ቤት የሟሟያ ምርጫ ሊካሄድ የቀረዉ ሁለት ወራት ግድም ነዉ።