በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ እና የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞኖች አዋሳኝ በሆነችው በጨፋ ድሬ ቀበሌ ጃራ ወንዝ አካባቢ በተከሰተ ግጭት 6 ሰዎች ተገደሉ
25 April 2026

በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ እና የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞኖች አዋሳኝ በሆነችው በጨፋ ድሬ ቀበሌ ጃራ ወንዝ አካባቢ በተከሰተ ግጭት 6 ሰዎች ተገደሉ

DW | Amharic - News

About
"በንብረትም ላይ በሰውም ላይ ጉዳት ደርሷል በጨፋ ሮቢት ቀጠና ማለት ነው። በሰሜን ሸዋ ደግሞ ማጀቴ አቅጣጫ ማለት ነው። ከ340 በላይ የቀንድ ከብቶች ተወስደዋል። የቀበሌ አመራርን ጨምሮ የሰው ህይወት ተቀጥፏል።