Opens in a new window
በአማራ ክልል በሴቶች ላይ የሚደርሰው ወሲባዊ አካላዊና ጥቃት ተባብሷል ተባለ
17 July 2026

በአማራ ክልል በሴቶች ላይ የሚደርሰው ወሲባዊ አካላዊና ጥቃት ተባብሷል ተባለ

DW | Amharic - News

About
በአማራ ክልል በሴቶች ላይ የሚደርሰው ወሲባዊ አካላዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቃት አስከፊ መሆኑ ተገለጸ። በተያዘው የበጀት ዓመት ብቻ ከ17 ሺህ በላይ ሴቶች የተለያዩ ጥቃቶች ሰለባ መሆናቸውን የክልሉ የሴቶችና ወጣቶች ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታዉቋል። ለጥቃቱ መባባስም በታጣቂ ኃይሎች መካከል ያለዉ ግጭት ነዉ ተብሎል።