Skip to content
Opens in a new window
አዲስ ከሚመሰረተዉ መንግሥት ምን ይጠበቃል
14 September 2026

አዲስ ከሚመሰረተዉ መንግሥት ምን ይጠበቃል

DW | Amharic - News

About
ኢትዮጵያን ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚመራው መንግስት በዚህ በተያዘው ወርሃ መስከረም ይመሰረታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የመንግስት ምስረታው በሰሜን ኢትዮጵያ አዲስ የጦርነት ድባብ በሚስተዋልበትና በአገሪቱ ሦስት ክልሎችና ከዚያም በላይ የአማጺያን እንቅስቃሴ ባልተቀዛቀዘበት ሁኔታ ወቅት መሆኑ ነው፡፡