ባልደረቦቻችን ሐረገወይን ድረስ እና ጠርሲዳ ከበደ '' አሽር ቤት" የተሰኘ መጽሐፏን ለንባብ ካበቃችው እንግዳቸው መምህርት እና ጸሐፊ ሐውለት አሕመድ " የማይሸነግል...፤ግን ቸር አንደበት ..." በሚል ገዢ ርዕስ ጋር ያደረጉት ሸጋ ቆይታ!