እግዚአብሔር ኃያል ሆኖ ሳለ ሁሉን ማድረግ ሲችል በብርታቱና በአስደንጋጭነቱ ሰውን አስገድዶ ወደርሱ መመለስ ሲችል ዝናቡና አየሩን ጸሐዩንም በመከልከል ሰውን ሁሉ ወደ ራሱ መመለስ ሲችል እርሱ የመረጠው መንገድ ግን የመስቀል ፍቅሩን መንገድ ነው። ወዳጆቼ እስትንፋሳችሁን ለጥቂት ሰኮንዶች አስቁሞ አስፈራርቶና አስገድዶ ሊያመጣችሁ ሲችል ኃያሉ እግዚአብሔር ግን ይህን አላረገም ይልቅስ አንድ ልጁን ስለሁላችን አሳልፎ ሰጠው።
ከዚህ የሚበልጥ ፍቅር ለማንም የለውም።
በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። ዮሐ 3፤16
View Podcastከዚህ የሚበልጥ ፍቅር ለማንም የለውም።
በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። ዮሐ 3፤16