
About
እግዚአብሔር ወደእኛ የሚመጣው በሕብረት በአንድነትና በፍቅር ስንቆም ለእርሱ ስንታዘዝና የሚለንን ስናደርግ ነው፣ ጌታ ደግሞ አንድ ነገርን አድርጉ ብሎ ካዘዘን ክብሩን ለመግለጽ ክብሩን ለማየት ተካፋዮች ሊያደርገንና ጎዶሎ የሆነው ነገራችንን ሊሞላ ነው፣ የሚያደርገውን የሚያውቅ ይህ ትልቅ ጌታ አድርጉ የሚለንን ሰምተን ከታዘዝን የበረከቱ ተካፋዮች እንሆናለን የሚለንን ደግሞ ካላደረግን ክብሩን ከማየት እንጎድላለን፣