የየካቲት 4 ቀን 2018 የዜና መፅሔት
11 February 2026

የየካቲት 4 ቀን 2018 የዜና መፅሔት

ዜና መጽሔት

About
የዕለቱ መጽሔታችን ሶስት ርዕሰ ጉዳዮችን በቅደም ተከተል ያስደምጣል። የሱዳን የርስ በርስ ግጭት፤ አፍጦ የመጣው ጣልቃ ገብነት እና ጂኦፖለቲካው፤ ቆቦ ዙሪያ የሰፈሩ ተፈናቃዮች የሰብአዊ ድጋፍ ሳያገኙ ሁለት ሳምንት እንዳለፋቸው መናገራቸው፤ የአብን የፖርላማ ተመራጮች ቀጣዩን ምርጫ አስመልክቶ የወሰዱት አቋም በሚሉ ርዕሶች የተሰናዱ ዘገባዎች በዝርዝር የሚቀርቡ ርዕሰ ጉዳዮቻችን ናቸው