
About
በዛሬው የዜና መጽሔት "በንጹሓን ላይ የሚሰነዘር" ያለው ጥቃት "እያደር ከብዷል" ሲል ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት መግለጫ ማዉጣቱ፣ በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን እና ሰሜን ሸዋ አዋሳኝ ወረዳዎች፣ በተለይም በኤፍራታ ግድም እና ጅሌ ጥሙጋ ወረዳ የተከሰተ ግጭት ፣ በሚሉ ርዕሶች ስር የተቀናበሩ ዘገባዎች ይቀርባሉ።
በኦሮምያ ክልል ስለመጭዉ ምርጫ ምን አስተያየት አላቸዉ ነዋሪዎችን አነጋግረናል። አሜሪካ በኢራን ላይ ልትፈጸም የምትችለው ጥቃት የምሽቱ ዜና መጽሔት የያዘዉ ሌላዉ ጉዳይ ነዉ።
በኦሮምያ ክልል ስለመጭዉ ምርጫ ምን አስተያየት አላቸዉ ነዋሪዎችን አነጋግረናል። አሜሪካ በኢራን ላይ ልትፈጸም የምትችለው ጥቃት የምሽቱ ዜና መጽሔት የያዘዉ ሌላዉ ጉዳይ ነዉ።