
About
በዛሬው መጽሔታችን አምስት ርዕሰ ጉዳዮችን በትንታኔ እናስደምጣለን ፤ ብሔራዊ ምርጫ በ5 የምርጫ ክልሎች ላይ ያሳለፈው ውሳኔ "ለጊዜው ታግዶ እንዲቆይ" መታዘዙ፤ ክራይሲስ ግሩፕ ለኢትዮጵያና ኤርትራ ውዝግብ ያቀረበው ምክረ-ሀሳብ፤ 2025 በኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ላይ "ሰፊ እሥራቶች፣ አፈናዎች እና ትንኮሳዎች የተጋረጡበት" ነበር መባሉl ፤ «የምግብ ድጋፍ ተነፈግን» ያሉ ተፈናቃዮች ለከፋ ስቃይ ተዳርገናል ማለታቸው ፤ በዝርዝር ይደመጣሉ።