
About
ዜና መጽሔት ዛሬ ፤
ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በየመን ስደተኞች የተገደሉበት የአሜሪካ ጥቃት “እንደ የጦር ወንጀል” እንዲመረመር መጠየቁ
የኤርትራዉ ፕሬዚዳንት የአቶ ኢሳያስ አፈወርቂ የአምስ ት ቀናት የግብፅ ጉብኝት ፤ እና አንድምታዉ እንዲሁም
አፍሪካውያን ተማሪዎች ለምን የሩሲያን ዩንቨርስቲዎች ይመርጣሉ? የተሰኙ ርዕሶችን ያስቃኘናል።
ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በየመን ስደተኞች የተገደሉበት የአሜሪካ ጥቃት “እንደ የጦር ወንጀል” እንዲመረመር መጠየቁ
የኤርትራዉ ፕሬዚዳንት የአቶ ኢሳያስ አፈወርቂ የአምስ ት ቀናት የግብፅ ጉብኝት ፤ እና አንድምታዉ እንዲሁም
አፍሪካውያን ተማሪዎች ለምን የሩሲያን ዩንቨርስቲዎች ይመርጣሉ? የተሰኙ ርዕሶችን ያስቃኘናል።