
About
በትግራይ ክልል የሰብአዊ ድጋፍ "የፖለቲካ ፍላጎት" ማራመጃ እየሆነ ነው መባሉ ፤
የኢትዮጵያ ብር በዓለማቀፍ ደረጃ በመግዛት አቅሙ እጅግ ደካማ ከተባሉ የመገበያያ ገንዘቦች ከቀዳሚዎቹ ተርታ መሰለፉ ፣
በሰሜንና ደቡብ ወሎ በካምፕ ዉስጥ የሚገኙ የሀገር ዉስጥ ተፈናቃዮች ዘላቂ የመንግስት ድጋፍ መጠየቃቸው፣
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የመጀመሪያው ርዕሰመስተዳድር አቶ ሀሰን አሊ ከ27 ዓመታት በኋላ ወደ ሀገር ቤት ስለመመለሳቸው ፣
ከትግራይ ክልል ደንጎላት እና አማራ ክልል ከዋግ ህምራ ብሄረሰብ ዞን ፃግብጂ ወረዳ የመጡ ህፃናት ለልመና እድሜያቸዉን ለማይመጥን ስራ መዳረጋቸው
የኢትዮጵያ ብር በዓለማቀፍ ደረጃ በመግዛት አቅሙ እጅግ ደካማ ከተባሉ የመገበያያ ገንዘቦች ከቀዳሚዎቹ ተርታ መሰለፉ ፣
በሰሜንና ደቡብ ወሎ በካምፕ ዉስጥ የሚገኙ የሀገር ዉስጥ ተፈናቃዮች ዘላቂ የመንግስት ድጋፍ መጠየቃቸው፣
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የመጀመሪያው ርዕሰመስተዳድር አቶ ሀሰን አሊ ከ27 ዓመታት በኋላ ወደ ሀገር ቤት ስለመመለሳቸው ፣
ከትግራይ ክልል ደንጎላት እና አማራ ክልል ከዋግ ህምራ ብሄረሰብ ዞን ፃግብጂ ወረዳ የመጡ ህፃናት ለልመና እድሜያቸዉን ለማይመጥን ስራ መዳረጋቸው