የታኅሣሥ 17 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
26 December 2025

የታኅሣሥ 17 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

ዜና መጽሔት

About
በትግራይ ክልል የሰብአዊ ድጋፍ "የፖለቲካ ፍላጎት" ማራመጃ እየሆነ ነው መባሉ ፤
የኢትዮጵያ ብር በዓለማቀፍ ደረጃ በመግዛት አቅሙ እጅግ ደካማ ከተባሉ የመገበያያ ገንዘቦች ከቀዳሚዎቹ ተርታ መሰለፉ ፣
በሰሜንና ደቡብ ወሎ በካምፕ ዉስጥ የሚገኙ የሀገር ዉስጥ ተፈናቃዮች ዘላቂ የመንግስት ድጋፍ መጠየቃቸው፣
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የመጀመሪያው ርዕሰመስተዳድር አቶ ሀሰን አሊ ከ27 ዓመታት በኋላ ወደ ሀገር ቤት ስለመመለሳቸው ፣
ከትግራይ ክልል ደንጎላት እና አማራ ክልል ከዋግ ህምራ ብሄረሰብ ዞን ፃግብጂ ወረዳ የመጡ ህፃናት ለልመና እድሜያቸዉን ለማይመጥን ስራ መዳረጋቸው