
About
የዓለም ዜናን ተከትሎ፤
"ከምርጭ ራሳችንን እስከማግለል ርምጃ ልንወስድ እንችላለን" ሲል የ4 ፓርቲዎች ጥንር የሆነው ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ መግለፁን፤ስለምርጫው የታጣቂዎች ማስጠንቀቂያ እና የፓርቲዎች አቋም የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን በዛሬው ዕለት አዲስ የአፍሪካ ቀንድ እና የቀይ ባሕር ልዩ መልዕክተኛ መሾሙን እንዲሁም የአሜሪካ እና የኢራን የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴን የሚቃኙ አራት ዘገባዎች ይኖሩናል።
"ከምርጭ ራሳችንን እስከማግለል ርምጃ ልንወስድ እንችላለን" ሲል የ4 ፓርቲዎች ጥንር የሆነው ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ መግለፁን፤ስለምርጫው የታጣቂዎች ማስጠንቀቂያ እና የፓርቲዎች አቋም የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን በዛሬው ዕለት አዲስ የአፍሪካ ቀንድ እና የቀይ ባሕር ልዩ መልዕክተኛ መሾሙን እንዲሁም የአሜሪካ እና የኢራን የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴን የሚቃኙ አራት ዘገባዎች ይኖሩናል።