About
የዛሬው የዜና መፅሄት-ዛሬ ችሎት የነበሩት የኢሕአፓ አባል ፖለቲከኞች ለመጪው ሐሙስ መቀጠራቸዉ ፤, በኦሮሚያ ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ምስራቃዊ ወረዳዎች የቀጠለዉ ጥቃት፤ በአፋር ክልል የክረምት ዝናብ መቅረትና የቀረጥ ጭማሪ የአርብቶ አደሩን ህይወት መፈተኑ፤ በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች የዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ምላሽ፤ እንዲሁም ለኢትዮጵያ እና ለማኅበረሰባቸው በጎ የሰሩ ግለሰቦች ተሸለሙ የተሰኙ አምስት ርዕሶችን አካቷል።