About
ከዓለም ዜና በኋላ በሚከተለው በዛሬው የዜና መጽሔት ጥንቅራችን፣የትግራይ ክልል ባለስልጣናት የአፍሪካ ህብረት ልዩ መልእክተኛ የመቀሌ ጉብኝት ያመጣው አዲስ ምክረሃሳብ የለም ማለታቸው፤በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ የኦባሳንጆን የመቀሌ ጉብኝት በበጎ እንደሚመለከተው መግለፁን፣ምሥራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ ታጣቂዎች ትናንት ሰዎች ገድለው፤ ንብረት ስለማውደማቸው እንዲሁም በአላማጣ እና ዙሪያዋ የሚገኙ ነዋሪዎች ከባድ የእህል እና የገንዘብ መዋጮ በግዴታ እየተጠየቅን ነው ማለታቸውን የሚያስቃኙ አራት ርዕሰ ጉዳዮችን አካቷል።