Skip to content
Opens in a new window
የነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
20 August 2026

የነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

ዜና መጽሔት

About
በዜና መጽሔት ፤
ስለአገራዊው ምክክር የነዋሪዎች አስተያየት ፣ በትግራይ ክልል እየተፈፀሙ ያሉ የድሮን ጥቃቶች ፣ የምስራቅ ወለጋው የጊዳ አያና ጥቃትና የነዋሪዎች ተቃውሞ ፣ በደቡብ ወሎ 3,500 ያህል ከአረብ ሀገራት ተመላሾች በሀገራቸው የስራ እድል ማግኘታቸውን ፣ እንዲሁም የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አርማውን ያለ አግባብ የሚጠቀሙ እንዳሉ መግለጹን የተመለከቱ ዘገባዎች ተካተዋል።