About
የዜና መጽሔት ጥንቅራችን የኢትዮጵያ የምክክር ጉባኤ የመጨረሻ ሰነድ ነገ ለተመካካሪዎች ይቀርባል ሥለመባሉ የተጠናቀረ ዘገባን ያስቀድማል።የዩናይትድ ስቴትስ ፍርድ ቤት አሜሪካ ዉስጥ በጊዚያዊነት እንዲኖሩ የተፈቀደላቸዉ ኢትዮጵያዉያን ፍቃድን ማቋረጡን የሚቃኘዉ ዘገባ ተከትሎ፣ በሰሜን ጎንደር ጠለምት ወረዳን ድርቅና ወረርሺኝ የሰዉና የእንስሳት ሕይወት ማጥፋታቸዉን የሚያወሳዉ ያሰልሳል።ዜና መፅሔቱ የኑሮ ዉድነት በቡሔ በዓል ላይ ያደረሰዉን ጫና የሚቃኝ ዘገባም አለዉ።