
About
በዜና መጽሔት፤ በአርሲ ዞን ሮቤ ዲዳዓ ወረዳ ንጹሐን ላይ የተፈጸመው ጥቃት፤የአፍሪካ ሃገራት በሰብዓዊ መብት ላይ የሚተላለፉ ውሳኔዎችን እንደማይተገብሩ ተገለፀ
በ614 ምርጫ ክልሎች ላይ ምርጫ እንደሚያካሂድ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መግለጹ፤ ተዛብተው ተጽፈዋል የተባሉ ታሪኮች እንዲታረሙ ያሳሰበው የኦሮሞ ምርምር ማሕበር ጉባኤ ፤እንዲሁም እስራኤል እና ሊባኖስ የተኩስ አቁም ስምምነቱን ለሦስት ሳምንት መራዘሙን የሚያስቃኙ ዘገባዎች አካቷል።
በ614 ምርጫ ክልሎች ላይ ምርጫ እንደሚያካሂድ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መግለጹ፤ ተዛብተው ተጽፈዋል የተባሉ ታሪኮች እንዲታረሙ ያሳሰበው የኦሮሞ ምርምር ማሕበር ጉባኤ ፤እንዲሁም እስራኤል እና ሊባኖስ የተኩስ አቁም ስምምነቱን ለሦስት ሳምንት መራዘሙን የሚያስቃኙ ዘገባዎች አካቷል።