
About
የዜና መጽሔታችን በአበርገሌ ወረዳ ስለተከሰተው ግጭት፤ የሲዳማ ፌዴራሊስት ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለመወዳደር ያቀረበውን ጥያቄ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሳይቀበለው መቅረቱ፤ የአውሮፓ ኮሚሽን ለአፍሪካ አገራት የበሽታ መከላከልና መቆጣጠሪያ ፕሮጀክት የሚውል ዕርዳታ መስጠቱ፤ እንዲሁም የአውሮፓ ኮሚሽን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ያስተላለፉት ውሳኔና አንደምታ በተመለከተ ከብራስልሱ ወኪላችን ያደረግነው አጭር ቆይታ ይዳሰሳሉ።