
About
b,ዛሬ የዜና መጽሔታችን ለብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሰፊ ሥልጣን የሰጠው "የአቪዬሽን ደኅንነት" ማሻሻያ አዋጅ መፅደቅ፣ የነዳጅ እጥረት እና የትራንስፖርት ዋጋ መጨመር በአሶሳ ፣’"ከፍተኛ የገንዘብ ቅጣት እየተጣለብን ነው" ሲሉ የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች መግለፃቸው ፣እንዲሁም ቀነ ገደቡ እየተጠናቀቀ ያለው የተኩስ አቁም እና ተጠባቂው የኢስላማባድ ድርድር በተሰኙ ዘገባዎችን አካቷል። በቅደም ተከተል ይተነተናሉ።