
About
በዛሬው የዜና መጽሄት የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቀሩት 5 የሥራ ወራት ስራውን አከናዎኖ ይጨርስ ይሆን?«ኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘት አለባት » ሲል በትግራይ የሚንቀሳቀሰዉ ተቃዋሚዉ ፓርቲ - ትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ የመንግሥትን አቋም መደገፉን፤የምክክር ኮሚሽንኑ የሰሜን አሜሪካ ውይይት እና የሕግ ባለሙያ አስተያየት እንዲሁም ነገ ቶክዮ ላይ የሚጀምረዉ 20ኛዉ የዓለም የአትሌቲክስ ሻንፒዮና የሚዳስሱ ርዕሶችን አካቷል።