የመጋቢት 18 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
27 March 2026

የመጋቢት 18 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

ዜና መጽሔት

About
በዜና መጽሔት የኢትዮጵያ ሀገራዊ የውይይት ኮሚሽን የትግራይ ክልልልን አጀንዳ ልየታ በአዲስ አበባ፤
የነዳጅ እጥረት በአዲስ አበባ እያስከተለ ያለውን ችግር
የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት ከ300 በላይ የፖሊስ መኮንኖችን ከስራ ማባረሩን እንዲሁም
የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በአፍሪቃ የባሪያ ንግድ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ መቀበላቸው የሚቃኙ አራት ዘገባዎች ይቀርባሉ።