የኅዳር 12 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዜና መፅሄት
21 November 2025

የኅዳር 12 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዜና መፅሄት

ዜና መጽሔት

About
በዛሬው የዜና መጽሔት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለመጀመሪያ ጊዜ የ520 ሚሊዮን ዶላር ስምንት ጨረታዎች ይፋ ማድረጉ፤ደቡብ አፍሪቃ የምታስተናግደው በአፍሪቃ የመጀመሪያው የቡድን ሀያ ጉባኤ፤ የዓለም ባንክ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸዉ ሃገራት ለጤና ጥበቃ የሚመድቡት ገንዘብ እጅግ ዝቅተኛ ነዉ ማለቱ እንዲሁም፤ ፓሪስ ላይ የተካሄደዉ የጀርመን ፈረንሳይ ትብብር ጉባኤየተሰኙ ርዕሶችን ያስቃኘናል።