
About
ዜናውን በሚከተለው የዜና መጽሔት፦ ትናንት ስለተጀመረው የኢትዮጲያ ብሔራዊ የምክክር ጉባኤ የተሳታፊዎች አስተያየት ፣ በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው መጀመር፣ አካሄድ እና ውጤቱ ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስተያየት በምክክሩ የሚሳተፉ ተወካዮቻቸውን የላኩት ተፈናቃዮች ከጉባኤው የሚጠብቁት፤ እንዲሁም የኢትዮጵያ የወደብና የቀይ ባህር ወሰን ጥያቄ ፣ አሜሪካ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን በተመለከተ የወሰደችው የፖሊሲ ለውጥ የዓለም እግር ኳስ የግማሽ ፍጻሜና የፍጻሜ ጨዋታዎች የዛሬው የዜና መጽሔት ዝግጅታችን የሚያስቃኘን ጉዳዮች ናቸው።