DW Amharic የነሐሴ 22 ቀን 2017 ዜና መጽሔት
28 August 2025

DW Amharic የነሐሴ 22 ቀን 2017 ዜና መጽሔት

ዜና መጽሔት

About
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጌዴኦ ዞን በደረሰ የመሬት ናዳ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ ድንቅነሽ ወይም ሉሲ እና ሰላም ቅሪተ አካላት ቼክ ሪፐብሊክ ፕራግ ውስጥ ለእይታ በቅተዋል። ከተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢ ተፈናቅለው በደቡብ ወሎተሁለደሬ ወረዳ ጃሪ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ የሚገኙተፈናቃዮች መኖሪያ ቤታችን ፈርሶ ከዝናብ እና ብርዱ ጋር መኖር ብንለምድም ወባና እና የተቅማጥ በሽታ ጤና ነሳን ይላሉ፡፡ በኖርዌይ የትውልደ ኢትዮጵያዊት ማህበራዊ ሰራተኛ ግድያ፤ በኢትዮጵያ ጦርነት እንዲቆምና የሽግግር ጊዜ እንዲመቻች የቀረበ ጥሪ