በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን ባቲ ወረዳ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች በንጹሃን ላይ ያነጣጠረ እገታ፣ ግድያና ዝርፊያ እያደረሱ ነው ተባለ
21 February 2026

በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን ባቲ ወረዳ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች በንጹሃን ላይ ያነጣጠረ እገታ፣ ግድያና ዝርፊያ እያደረሱ ነው ተባለ

ዜና መጽሔት

About
በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን ባቲ ወረዳ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች በንጹሃን ላይ ያነጣጠረ እገታ፣ ግድያና ዝርፊያ እያደረሱ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ።እንደ ነዋሪዎቹ ገለጻ፣ በተለይም በሞቱማ፣ ጀልደይቲ፣ ጉሬ እና መልካሉጎ ቀበሌዎች ታጣቂዎቹ እንደሚገድሉና እያገቱ ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ እንደሚቀበሉ ተናግረዋል።