የየካቲት 21 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
28 February 2026

የየካቲት 21 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
• በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሺርካ ወረዳ ጃዊ ቀበሌ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት 22 ሰዎች መገደላቸውን የአይን እማኞች ተናገሩ።

• እስራኤል እና ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን የተቀናጀ ጥቃት መፈጸም መጀመራቸውን አስታወቁ።
• በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰውን መጠነ ሰፊ ጦርነት ተከትሎ ዓለም አቀፍ ማህበረሰቡ የተለያየ ምላሽ እየሰጠበት ይገኛል።

• የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ የአየር መንገድ ኩባንያዎች ወደ ቀጠናው የሚደረጉ በረራዎችን በሙሉ ሰርዘዋል።

• ታሊባን የሚያስተዳድረው የአፍጋኒስታን መከላከያ ሚኒስቴር በሁለት የፓኪስታን የጦር ሰፈሮች ላይ የአየር ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ።