
About
በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ ስምንት ፓርቲዎች ሀገራዊ ምክክር በክልሉ እንዲካሄድ ለማገዝ ተስማሙ። ሐማስ በአሜሪካ ተነሳሽነት የተጀመረውን የተኩስ አቁም ስምምነት ሁለተኛ ክፍል አካል የሆነውን በፍልስጤም ይቋቋማል የተባለውን የባለሙያዎች ኮሚቴ እንደሚቀበለው አስታወቀ። የጀርመን የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪ ባለስልጣን የጀርመን አውሮፕላኖች በኢራን የአየር ክልል እንዳይጠቀሙ አሳሰበ። የአውሮፓ ሕብረት አባል ሐገራት ወታደሮቻቸውን የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ እጠቀልላታለሁ ወዳሏት ግሪንላንድ መላክ ጀመሩ።