የጥር 5 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
13 January 2026

የጥር 5 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
• በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሁለት የቱርኪዬ ዜጎች እና አንድ ኢትዮጵያዊ "ባልታወቁ" ታጣቂዎች ተገደሉ።
• ምዕራብ ወለጋ ዞን ውስጥ ለመስክ ስራ የወጡ የቴሌኮም ሰራተኞች በታጣቂዎች መታገታቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ።
• የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የኢትዮጵያ ገዢ የብልጽግና ፓርቲ «አጀንዳ ቀርጾ ህዝቡን ወደ ሁከት ለማስገባት ጦርነት አውጇል » በማለት ወነጀሉ።
• በሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ትናንት ሰኞ በደቡብ ምስራቃዊዋ የሲንጃ ከተማ በፈጸመው የድሮን ጥቃት 27 ሰዎች ተገደሉ ።
• በመንግስት የተቃዉሞ አመጽ እና ድጋፍ መሃል እየተናጠች በምትገኘው ኢራን የሟቾች ቁጥር 646 መድረሱ ተነገረ።