
About
የጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜናየኢትዮጵያ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ «ለተከታታይ 42 ቀናት አዲስ በቫይረሱ የተያዘ ሰው ባለመኖሩ የአለም ጤና ድርጅት ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት ከቫይረሱ ነፃ መሆናችንን አረጋግጠናል ሲሉ ዛሬ ተናገሩ።
ሰሜን ምሥራቅ ኬንያ በሚገኘው ሁሉጎ በተባለው ስፍራ አልሸባብ አንድ የአካባቢው ማኅበረሰብ መሪ እና አንድ መምህር መግደሉን የኬንያ ፖሊስ አስታወቀ።
ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች መርጃ ድርጅት በምህጻሩ IOM በቅርቡ ባወጣው መግለጫ በሜዴትራንያን ባህር ላይ በጉዞ ላይ ከነበሩት መካከል በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የደረሱበት እንዳልታወቀ ወይንም ሳይሞቱ እንዳልቀረ አስግቷል።
ሰሜን ምሥራቅ ኬንያ በሚገኘው ሁሉጎ በተባለው ስፍራ አልሸባብ አንድ የአካባቢው ማኅበረሰብ መሪ እና አንድ መምህር መግደሉን የኬንያ ፖሊስ አስታወቀ።
ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች መርጃ ድርጅት በምህጻሩ IOM በቅርቡ ባወጣው መግለጫ በሜዴትራንያን ባህር ላይ በጉዞ ላይ ከነበሩት መካከል በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የደረሱበት እንዳልታወቀ ወይንም ሳይሞቱ እንዳልቀረ አስግቷል።