የታኅሣሥ 8 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
17 December 2025

የታኅሣሥ 8 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
• የፕሪቶሪያ ስምምነት በሙሉ ተፈጻሚ አለመሆን ኢትዮጵያ ውስጥ ለቀጠለው ግጭት አንዱ ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ አስታወቀ።
• የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ወይም በእንግሊዘኛ ምህጻሩ አር ኤስ ኤፍ በዳርፉሯ የኤል ፋሽር ከተማ የጅምላ ጭፍጨፋ እና የአካል ማጉደል ተግባር መፈጸሙን የሚያረጋግጥ አዲስ ዘገባ ይፋ ሆነ።
• የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ፍልስጥኤማዉያንን ጨምሮ ከሰባት በላይ ሃገራት ላይ የጉዞ ዕቀባ ጣሉ።
• በአውስትራሊያ የቦንዲው የባሕር ዳርቻ ጥቃት የተጠረጠረው ግለሰብ 15 የግድያ ክሶችን ጨምሮ በ59 ወንጀሎች ክስ ተመሰረተበት ።