
About
ወደ ጋምቤላ በቂ የጸጥታ አካላት በአስቸኳይ እንዲሰማሩ ኢሰመኮ አሳሰበ ፤ ደቡብ አፍሪቃ ፤ ቢያንስ ዘጠኝ ሰዎች በታጣቂዎች ጥቃት ተገደሉ ፤ የእስራኤል ካቢኔ እስራኤል በኃይል በያዘችው የፍልስጤም ግዛት የዮርዳኖስ ወንዝ ምዕራባዊ ዳርቻ 19 አዳዲስ የሰፈራ መንደሮች እንዲቋቋሙ አፀደቀ፤ ዩናይትድ ስቴትስ ከቬንዙዌላ የባህር ዳርቻ ለሁለተኛ ጊዜ ድፍድፍ ዘይት የጫነ መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤