
About
የዛሬው የዓለም ዜና በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች ገዡ ፓርቲ ብልፅግና 90 በመቶ ድምፅ ማግኘቱን ምርጫ ቦርድ መግለጹን፣በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነፃ እና ገለልተኛ ተቋም ሆኖ መስራቱን የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ መናገራቸውን፣በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሴቶች ያለስጋት እንዲሳተፉ ሁሉን አቀፍ ርምጃ ተወስዷል ሲል የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር ማለቱን እና በምርጫ ወቅት ጥቃቶች መፈፀማቸውን መጠቆሙን እንዲሁም ገዥው ፓርቲ ብልፅግና በቀጣይ አምስት የስልጣን አመታት የነበሩ ችግሮችን እንዲቀርፍ ነዋሪዎች መጠየቃቸውን አካቷል። # ምርጫ2018 #EthiopiaElection2026