የሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
20 June 2026

የሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
• የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኤርትራ ጉዳይ ልዩ መርማሪ በሀገሪቱ የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተባባሰ መምጣቱን አስታወቁ።
• በእስር ላይ የነበረችው ጋዜጠኛ ሳልሳዊት ባይነሳኝ መፈታቷን ቤተሰቦቿ ለዶቼ ተናገሩ።
• በምስራቃዊ ሊቢያ የባህር ዳርቻ የአንድ ህጻን ሴት ልጅን ጨምሮ በትንሹ የ15 ፍልሰተኞች አስከሬን ተገኘ።
• አፍሪካ እና የካሪቢያን ሀገራት መሪዎች ጥቁሮችን ለባርነት የዳረጉ ያሏቸውን ሃገራት ካሳ እንዲከፍሉ ጠየቁ ።
• ኢራን የሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥን በድጋሚ ዘጋች።
• አውሮጳን እያናወጠ የሚገኘው አስከፊ የሙቀት ማዕበል በጀርመን ፣ፈረንሳይ እና ጣልያን ብርቱ ተጽዕኖ ማሳደሩ ተነገረ።