
About
አ.አ፥ ከምርጭ ራሳችንን እስከማግለል ርምጃ ልንወስድ እንችላለን" - የ4 ፓርቲዎች ቅንጅት፤ ካርቱም፥ የሱዳን ድንበር ከተማ ኩርሙክ አስተዳዳሪ ከተማዪቱ በፈጥኖ ደራሽ ለመያዟ ኢትዮጵያ እጇ አለበት አሉ፤ አ.አ፥ 922 ባሕር ስደተኞች በበቀይ ባሕር ያለቁበት 2025 ዓመት ከምንጊዜውም በላይ ገዳዩ ተባለ፤ ራባት፥ ሞሮኮ የአይ ኤስ አሸባሪዎች የተባሉ ተጠርጣሪዎችን ከስፑን ጋር በመቀናጀት በቁጥጥር ስር ማዋሏን ገለጠች፤ ቴሕራን፥ ኢራን «ዩናይትድ ስቴትስ የምትደራደረው ከገዛ ራሷ ጋር ነው» አለች፤ ትሪፖሊ፥ የሊቢያ የባሕር በር ጠባቂዎች ጠባቂዎች ጉዳት የደረሰባት የሩስያ ነዳጅ ጫኝ መርከብን አሸሹ