Skip to content
Opens in a new window
የጳጉሜ 1 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
06 September 2026

የጳጉሜ 1 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
በየመን መንግስት ኃይሎችና «በኢራን ይደገፋሉ» የሚባሉት የሑቲ ደፈጣ ተዋጊዎች መካከል ትላንት አገርሽቶ እስከ ዛሬ በተካሄደ ውግያ ከሁለቱም ወገን ከ140 በላይ ወታደሮች መገደላቸውን ተሰማ። በምሥራቅ ጀርመን በምትገኘው የዛክሰን አንሃልት ግዛት የአካባቢ ምርጫ እየተካሄደ ነው።